የመከላከያ ሰራዊት በመቀሌ ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ስራውን በዚህ ሳምንት እንደሚጀምር ተገለጸ

የመከላከያ ሰራዊት በመቀሌ ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ስራውን በዚህ ሳምንት እንደሚጀምር ተገለጸ

የአገር መከላከያ ሠራዊት በታንክ ሲጓዙ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን የማስረከብና መከላከያ በመቀሌ ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ስራ በዚህ ሳምንት እንደሚከናወን አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር...
<strong>በኮንሶ ዞን የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ እየተካሄደ ነው</strong>

በኮንሶ ዞን የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ እየተካሄደ ነው

በኮንሶ ዞን ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህጻናት የኩፍኝ ክትባት በዘመቻ መልክ መሰጠት መጀመሩን የዞን መንግሥት የኮሚዩንኬሽን መሥሪያ ቤት አስታወቀ። ክትባቱ አገር አቀፍ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታን መከላከል ዘመቻ አካል መሆኑ የተገለጸ...