በኮንሶ ዞንና በአሌ ልዩ ወረዳ መካከል የዕርቀ ሰላም ኮንፍረንስ ተካሄደ የህዝበ ውሳኔ ምርጫ ምልክትም ታውቋል

በኮንሶ ዞንና በአሌ ልዩ ወረዳ መካከል የዕርቀ ሰላም ኮንፍረንስ ተካሄደ የህዝበ ውሳኔ ምርጫ ምልክትም ታውቋል

የኮንሶ - አሌ ዕርቀ ሰላም ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች በሚጎራበቱባቸው አዋሳኝ አካባቢዎች በኮንሶ ህዝብና በአሌ ህዝብ መካከል በተደጋጋሚ የተከሰቱ ግጭቶችንና የጸጥታ መደፍረሶችን ተከትሎ በማህበረሰቡ መካከል የተፈጠረውን የመጠራጠርና የመፈራራት መንፈስን ወደ ቀድሞው ሰላማዊ...