Posted inNews
በኮንሶና በዲራሼ ህዝቦች መካከል የተከሰተውን አለመግባባት ለመፍታት የሰላም ኮንፍረስን ተካሄደ
የዕርቀ ሰላም ኮንፍረንሱ ተሳታፊዎች የቀድሞው የሰገን አካባቢ ህዝቦች ዞን መፍረስን ተከትሎ በኮንሶና በዲራሼ ወንድማማች ህዝቦች መካከል በጽንፈኞች ተቀስቅሰው የነበሩ ግጭቶችን ተከትሎ በአጎራባች አካባቢዎች በህዝቦቹ መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ለመፍታት፣ የሰላም ኮንፍረስ...