<strong>በኮንሶ ዞን ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመርቀው ሥራ ላላገኙ ወጣቶች ስልጠና መሰጠቱ ተገለጸ </strong>

በኮንሶ ዞን ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመርቀው ሥራ ላላገኙ ወጣቶች ስልጠና መሰጠቱ ተገለጸ

የሥልጠናው አሰልጣኝ ከሰልጣኞች ጋር የሥልጠና ደንብ ሲያወጣ በኮንሶ ዞን ከተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተመርቀው ሥራ ላላገኙ ወጣቶች ሥልጠና መሰጠቱን፣ የዞን የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን መሥሪያ ቤት አስታውቋል። ሥልጠናው የተሰጠው በደቡብ ክልል ወጣቶችና...