Posted inNews
የመንግስትና የህወሓትን የሰላም ስምምነት የሚቆጣጠርና የሚያስከብር የተልዕኮ ቡድን መቋቋሙ ተገለጸ
የአፍሪካ ኅብረት ታዛቢ ቡድንና የተልዕኮ ቡድን በአንድ ላይ በአፍሪካ ሕብረት ሥር የሰላም ስምምነቱን የሚቆጣጠር፣ የሚያረጋግጥና የሚያስከብር የተልዕኮ ቡድን መቋቋሙ ተገልጿል። የአፍሪካ ህብረት ታዛቢ ቡድን በሰላም ስምምነቱ የተጠቀሱ ነጥቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ...