በኮንሶ ዞን ለአዲሱ “የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል” ህዝበ ውሳኔ የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ ነው

በኮንሶ ዞን ለአዲሱ “የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል” ህዝበ ውሳኔ የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ ነው

ለህዝበ ውሳኔው የመራጮች ምዝገባ መጀመሩን የሚያሳይ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፖስተር የኮንሶ ዞንን ጨምሮ በ6 ዞኖችና በ5 ልዩ ወርዳዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ለማካሄድ ላቀደው “የደቡብ...