Posted inNews
የመከላከያ ሰራዊት በመቀሌ ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ስራውን በዚህ ሳምንት እንደሚጀምር ተገለጸ
የአገር መከላከያ ሠራዊት በታንክ ሲጓዙ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን የማስረከብና መከላከያ በመቀሌ ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ስራ በዚህ ሳምንት እንደሚከናወን አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር...