Posted inNews
በኮንሶ ዞን ቀደም ሲል ባጋጠሙ የጸጥታ ችግሮችና ድርቅ ምክንያት ከተጎዱ ወገኖች 84% ያህሉ እርዳታ ማግኘታቸውን የዞኑ መንግሥት አስታወቀ
የኮንሶ ዞን የአደጋ ሥጋትና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ጽ/ቤት ኃላፊ በመሥሪያ ቤታቸው በኮንሶ ዞን በቀጠናው በተደጋጋሚ በተፈጠሩ የጸጥታ ችግሮች ምክንያት ከተፈናቀሉና በአካባቢው ባጋጠመ ድርቅ ምክንያት ለረሃብ ከተጋለጡ ወገኖች መካከል 84% ለሚሆኑ የዕርዳታ...


