በኮንሶ ዞን ቀደም ሲል ባጋጠሙ የጸጥታ ችግሮችና ድርቅ ምክንያት ከተጎዱ ወገኖች 84% ያህሉ እርዳታ ማግኘታቸውን የዞኑ መንግሥት አስታወቀ

በኮንሶ ዞን ቀደም ሲል ባጋጠሙ የጸጥታ ችግሮችና ድርቅ ምክንያት ከተጎዱ ወገኖች 84% ያህሉ እርዳታ ማግኘታቸውን የዞኑ መንግሥት አስታወቀ

የኮንሶ ዞን የአደጋ ሥጋትና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ጽ/ቤት ኃላፊ በመሥሪያ ቤታቸው በኮንሶ ዞን በቀጠናው በተደጋጋሚ በተፈጠሩ የጸጥታ ችግሮች ምክንያት ከተፈናቀሉና በአካባቢው ባጋጠመ ድርቅ ምክንያት ለረሃብ ከተጋለጡ ወገኖች መካከል 84% ለሚሆኑ የዕርዳታ...
<a>የሕይወት ሁለት ገጾች</a>

የሕይወት ሁለት ገጾች

ደስታና ስቃይ የጎረቤቴ ጂፓስ “አላለቅስም” የሚል መዝሙር ከፍ ባለ ድምጽ ይዘምራል፡፡ እኔ በዚያን ጊዜ በሰቆቃ ደብተሬ ላይ የለቅሶ እንጉርጉሮ እየፃፍኩ ነበር፡፡ “አምላክ ሆይ፥ ሕይወቴን ነገርሁህ፤ እንባዬን እንደ ትእዛዝህ በፊተህ አኖርህ።”[1]...
በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት መካከል ላለፉት 10 ቀናት ሲደረግ የነበረው ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ

በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት መካከል ላለፉት 10 ቀናት ሲደረግ የነበረው ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ

በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት መካከል በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ሲካሄድ የነበረው የሰላም ንግግር ዛሬ በስምምነት ተቋጭቷል። የአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦልሴጎን ኦባሳንጆ የፌደራል መንግሥት እና የህወሓት...