<strong>ካራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ያሉበትን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ለመቅረፍ ጥረት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ </strong>

ካራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ያሉበትን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ለመቅረፍ ጥረት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

አቶ ግርማ በሌ - አዲሱ የካራት ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ ካራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ያሉበትን ዘርፈ ብዙ የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመቅረፍ፣ በህብረተሰቡ የሚቀርቡበትን ቅሬታዎች ለማስወገድ ችግሮቹን ለመቅረፍ እየሠራ መሆኑን፣ አዲሱ የሆስፒታሉ...