የ12ኛ ክፍል የ2014 ዓ.ም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መጠናቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

የ12ኛ ክፍል የ2014 ዓ.ም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መጠናቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

ባሳለፍነው ሰኞ መሰጠት የጀመረው 2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና መጠናቀቅ ተከትሎ ትምህርት ሚንኒስቴር በሰጠው መግለጫ፣ ከ12 ሺህ 700 በላይ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን አለመውሰዳቸውን ትምህርት ሚኒስቴር...
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ12ኛውን ክልል ህዝበ ውሳኔ የድምፅ መስጫ ቀን አሳወቀ

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ12ኛውን ክልል ህዝበ ውሳኔ የድምፅ መስጫ ቀን አሳወቀ

ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል ለተነሳው የክልልነት ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት በሚል ሊካሄድ በታሰበው የህዝበ ውሳኔ ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት አድርጓል። በዚህ ውይይት ላይ ምርጫ ቦርድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ቦርዱ...