በኮንሶ ዞን የመጀመሪያው የአካል ጉዳተኞች ማበልጸጊያ ማህበር መቋቋሙ ተገለጸ

በኮንሶ ዞን የመጀመሪያው የአካል ጉዳተኞች ማበልጸጊያ ማህበር መቋቋሙ ተገለጸ

በኮንሶ ዞን በአይነቱ የመጀመሪያ እንደሆነ የተነገረለት አገር በቀል የአካል ጉዳተኞች ማበልጸጊያ ተቋም መቋቋሙን፣ የተቋሙ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘነበ ሰንበቶ ለኮንሶ ዜና በላኩት መረጃ አስታወቁ። “ሰሊሆም የአካል ጉዳተኞች ማበልጸጊያ ማህበር” የሚል...
በድርቅ ለተጎዱት እርዳታ ተደረገ

በድርቅ ለተጎዱት እርዳታ ተደረገ

በሐሳዋ ከተማ የሚኖሩ የኮንሶ ምሁራንና ተወላጆች በድርቅና በግጭቶች ምክንያት ለረሃብ ለተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ የሚሆን፣ 18 ኩንታል በቆሎ መለገሳቸውን የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን መሥሪያ ቤት አስታውቋል።