Posted inNews
“ኮንሶን እናስተዋውቅ” በሚል መሪ ሐሳብ በዘመን መለወጫ ቀን የተዘጋጀው የቁንጅናና ባህልን የማስተዋወቅ ውድድር በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ
ወጣት ታምራት ጨንፋ አስተባባሪነት የተጀመረውና ከዘመን መለወጫ በዓል ቀደም ብሎ በነበሩት ሳምንታት ተጀምሮ የነበረው ባህልን የማስተዋወቅ የቁንጅና ውድድር በስኬት መጠናቀቁን፣ አስተባባሪውን ጠቅሶ የኮንሶ ዞን መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን መሥሪያ ቤት አስታውቋል። ፕሮግራሙ...
